Norges billigste bøker

የትህነግ አማራዊ ጥላቻ እና የፈፀመው የǢ

Om የትህነግ አማራዊ ጥላቻ እና የፈፀመው የǢ

የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር (ት.ህ.ነ.ግ) ከፌደራል መንበረ ስልጣኑ እንዲወርድ ከተደረገ በኋላ እራሱን ለጦርነት ሲያዘጋጅ ቆይቶ፤ የሀገሩን ዳር ድንበር ሲጠብቅ በነበረው በሰሜን እዝ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጥቃት አድርሷል። ወራሪዉ ሀይል በተመሳሳይ ቀን በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጠገዴ ወረዳ በቅራቅር አካባቢ ወረራ ለመፈፀመ ሞክሮ በአመራ ልዩ ኃይል ሚኒሻ እና ፈኖ ተመክቶ ተመልሷል። የፌደራል መንግስት ባደረገው የህልውና ማስከበር ሂደት ትህነግ ከመቀሌ ወጥቶ ወደ ተንቤን ዋሻዎች ገብቶ ነበር። ሆኖም ግን የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ለሚኖሩ አርሶ አደሮች የእርሻ ስራ ማከናወኛ ጊዜና ለወራሪው ኃይል የጥሞና ጊዜ ለመስጠት በማሰብ በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. ያወጀውን የተናጠል የተኩስ አቁም ተከትሎ ወራሪው ኃይል በአማራ እና በአፋር ክልል ህዝብ ላይ መጠነ ሰፊ ወረራ አካሂዷል።

Vis mer
  • Språk:
  • Amharisk
  • ISBN:
  • 9789994437429
  • Bindende:
  • Paperback
  • Sider:
  • 300
  • Utgitt:
  • 29. mai 2023
  • Dimensjoner:
  • 216x16x279 mm.
  • Vekt:
  • 699 g.
  Gratis frakt
Leveringstid: 2-4 uker
Forventet levering: 8. august 2025

Beskrivelse av የትህነግ አማራዊ ጥላቻ እና የፈፀመው የǢ

የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር (ት.ህ.ነ.ግ) ከፌደራል መንበረ ስልጣኑ እንዲወርድ ከተደረገ በኋላ እራሱን ለጦርነት ሲያዘጋጅ ቆይቶ፤ የሀገሩን ዳር ድንበር ሲጠብቅ በነበረው በሰሜን እዝ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጥቃት አድርሷል። ወራሪዉ ሀይል በተመሳሳይ ቀን በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጠገዴ ወረዳ በቅራቅር አካባቢ ወረራ ለመፈፀመ ሞክሮ በአመራ ልዩ ኃይል ሚኒሻ እና ፈኖ ተመክቶ ተመልሷል። የፌደራል መንግስት ባደረገው የህልውና ማስከበር ሂደት ትህነግ ከመቀሌ ወጥቶ ወደ ተንቤን ዋሻዎች ገብቶ ነበር። ሆኖም ግን የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ለሚኖሩ አርሶ አደሮች የእርሻ ስራ ማከናወኛ ጊዜና ለወራሪው ኃይል የጥሞና ጊዜ ለመስጠት በማሰብ በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. ያወጀውን የተናጠል የተኩስ አቁም ተከትሎ ወራሪው ኃይል በአማራ እና በአፋር ክልል ህዝብ ላይ መጠነ ሰፊ ወረራ አካሂዷል።

Brukervurderinger av የትህነግ አማራዊ ጥላቻ እና የፈፀመው የǢ



Finn lignende bøker
Boken የትህነግ አማራዊ ጥላቻ እና የፈፀመው የǢ finnes i følgende kategorier:

Gjør som tusenvis av andre bokelskere

Abonner på vårt nyhetsbrev og få rabatter og inspirasjon til din neste leseopplevelse.